• ልደታ ተስፋ ኮከብ ት/ቤት አጠገብ
  • +251912689710
  • ዓርብ, ህዳር 14, 2016 ዓ.ም

የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት

የልደታ ክ/ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት በከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 15/2001 በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሰረት በክ/ከተማው የሚታዩትን ስር የሰደዱ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት የሚከናወኑ የልማት እና የመልካም አስተዳደር ተግባራትን በህዝብ ግንኙነት ስራዎች በማጀብ አመርቂ ውጤት እንዲመዘገብ የበኩሉን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም ጽ/ቤቱ ዘመናዊ ቀልጣፋና ውጤታማ መረጃን በማደራጀት ህብረተሰቡ ተገቢን እና ወቅታዊ መረጃ በሚፈለገው ጥራትና ፍጥነት እንዲያገኝ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

በጽ/ቤት የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ግልፅነት፣ አሳታፊነት እና ተጠያቂነት መርህን ተከትለን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት እንዲፈፀሙ፣ የቅሬታ አቀራረብ እና አፈታት ስርአት በመዘርጋት የተገልጋዩ ህብረተሰብ መብትና ግዴታዎች እንዲከበሩ ለማድረግ ...

ዶ/ር ጥበቡ ደጀኔ , የጽ/በቱ ኃላፊ
image description

© 2024 Lideta Subcity Trade Office. Designed by  Markos MG 0912689710.